News & Events

የኒያላ ኢንሹራንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ያሬድ ሞላ የመላው አፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት (African Insurance Organization) ዋና ፕሬዚደንት አድርጎ ሾመ

 

መቀመጫውን በካሜሩን ዋና ከተማ ያውንዴ ያደረገው የመላው አፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት (African Insurance Organization (AIO) ሰሞኑን 51ኛውን ኮንፈርንስና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል  “የአፍሪካ ሀገራት የዕዳ ጫና በኢንሹራንስ ኩባያዎች ላይ በሚያደርሰው ጉዳትና የማቃኛ መንገዶች” በሚል ርዕስ  ሲያካሂድ ሰንብቶ የመዝጊያውን ሥነ-ሥርዓት ደግሞ እጅግ በደመቀ ሁኔታ  በሸራተን አዲስ በአከናወነበት ወቅት ደርጅቱን በከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት እንዲመሩ  አቶ ያሬድ ሞላን ዋና ፕሬዚደንት አድርጎ ሾሟል፡፡

ኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ ባሳለፍነው በጀት ዓመት ከ636 ሚሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ

ቅርንጫፎቹን ወደ “የደንበኞች ቤት” መቀየሩን አስታወቀ

ባሳለፍነው በጀት ዓመት በመላው ሀገሪቱ ውስጥ በርካታ ማህበራዊ፤ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶች የተከሰቱበት ዓመት ሆኖ ቢያልፍም  ኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ. ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ109 ነጥብ 5 በመቶ ዕድገት በማስመዝገብ 636 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ትርፍ ማስመዝገብ መቻሉን አስታወቀ።

 

የባለአክሲዮኖች 30ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 23ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ

[Download pdf]

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ንግድ ሕግ አንቀጽ 366(1) ፣ 367(2) እና አንቀጽ 370 መሠረት የኒያላ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር የባለአክሲዮኖች 30ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 23ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔዎች ማክሰኞ ህዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጥዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል ሰሜን የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳሉ፡፡ በመሆኑም የተከበራችሁ የአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች በዕለቱ በጉባኤዎቹ ላይ እንድትገኙልን የማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

An overview

Nyala Insurance Share Company (NISCO) was founded in July 1995 following the liberalization of the insurance business to the private sector in 1994 with the Licensing and Supervision of Insurance Business Proclamation No. 85/1994. Read more...

Investments

Apart from its major investments in real estates in the downtowns of Addis Ababa, Bahir Dar and Nazareth, Nyala Insurance selectively invests in various financial institutions like Dashen Bank, which have potentially high investment returns. Read more...

Links

Contact us

Protection House, Mickey Leland Street

Tel: +251-11-6626679/80/76

-->